News
የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
ብርሃን ባንክ አ.ማ በእዳ ማካካሻነት ተረክቦ በባንኩ ስም የተመዘገቡ 2( ሁለት) የመኖሪያ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0116182624/0116631729 ወይም በባንካችን የደንበኞች አገልግሎት መስመር #8292 ደዉለዉ ማግኘት ይችላሉ፡፡
ውድ ደንበኞቻችን
ብርሃን ባንክ አ.ማ ጠቅላላ ብዛታቸው ሰላሳ አምስት (35) ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ማስታወቂያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ውድድሩ የተጠናቀቀ ስለሆነ የጨረታ አሸናፊዎች ዝርዝርን ማቅረባችንን እንገልፃለን፡፡ እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!
Customer experience Training
To be given excellent services, Berhan Bank is providing customer experience training to its employees. Customer experience concept,
የመኖሪያ ቤት የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
ብርሃን ባንክ አ.ማ በእዳ ማካካሻነት ተረክቦ በባንኩ ስም የተመዘገቡ 3(ሶስት) የመኖሪያ ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ ጨረታ ቁ. ብ/ባ/ፋ/አ-02/16
ብርሃን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች በምስል የተቀመጡትን ጠቅላላ ብዛታቸው ሰላሳ አምስት ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ተሽከርካሪዎቹ 2016 ዓ.ም ዓመታዊ ቦሎ ተደርጎላቸዋል፡፡
አቶ ኤርሚያስ ተፈራ የብርሃን ባንክ ፕሬዚዳንት በመሆን ስራቸውን ጀመሩ፡፡
የብርሃን ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያቀረበው የፕሬዚዳንት ሹመት ጥያቄ የፀደቀ በመሆኑ አቶ ኤርሚያስ ተፈራ የባንኩ ፕሬዚዳንት በመሆን ስራቸውን ጀምረዋል፡፡ መልካም የስራ ዘመን! እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!
ለክቡራን ደንበኞቻችን
በአገልግሎታችን ላይ የሚገጥምዎትን ማንኛውም ቅሬታ ፥ አስተያየት እና ጥቆማ ከታች ባለው አድራሻ በአካል ወይም በጥሪ ማዕከል ቁጥር በመደወል ማሳወቅ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ አድራሻ፡–ቦሌ ክ/ከተማ፣ ቦሌ ድልድይ ወምሳድኮ ህንፃ ፤ 4ተኛ ፎቅ ስልክ ቁጥር ፡– 8292 የጥሪ ማዕከል ተወካይ ስም –ወይ. ኤቬሊና አህመዲን Dear, customers We would like to respectfully inform you that you can report …
ብርሃን ባንክ የብር 45.0 ቢሊዮን ሃብት አስመዘገበ
ህዳር 20 ቀን 2016 ዓ.ም ብርሃን ባንክ የብር 45.0 ቢሊዮን ሃብት አስመዘገበ ብርሃን ባንክ 14ኛ መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ ሐሙስ ህዳር 20 ቀን 2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ አካሂዷል፡፡ በጉባኤው ላይ የባንኩ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጉማቸው ኩሴ እ.ኤ.አ. ሰኔ 30 ቀን 2023 የተጠናቀቀውን የባንኩን ዓመታዊ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ለባለአክሲዮኖች አቅርበዋል፡፡ አቶ ጉማቸው እ.ኤ.አ. የ2022/23 …
ራስዎን ከአጭበርባሪዎች ይጠብቁ!
”ከብርሀን ባንክ ነው የደወልነው” በሚል አንዳንድ አጭበርባሪዎች ወደ ባንካችን ደንበኞች እየደወሉ በመሆኑ እርስዎ የሞባይል ባንኪንግ የሚስጥር ቁጥርዎትን እና መሰል መረጃዎችን ለሌላ ወገን ባለማጋራት ከአጭበርባሪዎች እራስዎን ይጠብቁ፡፡ መሰል መልዕክትቶች ቢደርስዎት ምንም አይነት እርምጃ ከመውሰድዎ በፊት በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመሄድ ወይም በባንኩ የጥሪ ማዕከል 8292 በመደወልና ጉዳዩን በማሳወቅ ማብራሪያ ይጠይቁ፡፡